እየተከበረ ያለው የፋኖ ትዕዛዝ እና የክልሉ ውሎ
ውጊያ እየተካሄደባቸው ባሉ በአራቱም የአማራ ግዛቶች በፋኖ ትዕዛዝ መሰረት መንገዶች እየተዘጉ ነው።የጎጃም ፣ የጎንደርና የወሎ የፋኖ አደረጃጀቶች ለህዝባቸው ወቅታዊ ሁኒታዎችን ከግምት ውስጥ ያስገባ የትራንስፖርት እንቅስቃሴ ገደብ ተመሳሳይ ትዕዛዝ ማስተላለፋቸው ይታወቃል፡፡
በትዕዛዙም መሰረት በክልሉ ባህርዳርን ከጎንደር ፣ ደሴን ከወልዲያ ፣ ባህርዳርን ከመርዓዊ ፣ ፍኖተ ሰላምን ከባህርዳር ፣ እንዲሁም ዞንን ከዞን ፣ ወረዳን ከወረዳና ወረዳን ከዞን የሚያገናኙ አብዛኛዎቹ የክልሉ መንገዶች መዘጋታቸውን ሮሃ ከየአካባቢው ነዋርዎች አረጋ ተጣለ
Most Popular
ከእሁድ እስከ እሁድ
ከእሁድ እስከ እሁድ - የሲኖዶሱ መልዕክት ለጠቅላይ ሚንስትሩ - የኢትዮጵያኑ የድረሱልኝ ጥሪ - ኦነግ ሸኔና መንግስት ... @roha_tv
July 2, 2023, 5:20 p.m.
ከእሁድ እስከ እሁድ
Login to join the discussion